@teddroberts2693 years agoI don't really care about what happened. I just need one thing from you guys, do your job and bring back 🥇 🥇🥇🥇. Yetm fichiw duketun amchiw. 13
@berhanudema74873 years agoInstead of looking for them in the whole of the stadium at the dying minute, you should have made a call every 30 minutes. 8
@netsanetdemeke46053 years agoThere appears to be some misunderstanding of time and exact location. It is a massive venue and a world event... AND .all under strict COVID protocol. Eden, I appreciate your contigency management skills too. You did what you can, at that last moment. please Work collaboratively for success. And finally, To all Ethiopian citizens, Diapora also equally care for his/her birth country. እባካችሀ, ገፋ ገፋ አታድርጉን :: ...1
@user-gy4lq1id1z3 years agoWhat's exactly her involvement in Tokyo? If you guys aware only six officials and unlimited athlete's allowed to march in the opening ceremony, athletes should be allow to be in Tokyo from day one. 3
ያም እንደ ስሙ እያሸበረን ያለው የእንሰሳው ሀኪሙ አሸብር እሱም መባረር አለበት ለሌላው ትምህርት ነው ሀገሬ ከሁሉም በላይ ነች😡😡 57
ኦርጋናይነዘር ከሆንስሽ ይህን ቀድመሽ ማስተካከል ነበረብሽ 68
አገር አሰዳቢ ዝርክርክ ድራሽሽን ያጥፋው 😠😏
ደራርቱማ ሃገሯን የምትወድ የምን ጊዜም ጀግናችን ናት!!! ❤💪👈
ድል ለአትሌቶቻችን 💚💛❤✌✌✌ 13
One love💚💛❤ 7
ዋናው ውጤቱ እና ሜዳሊያው ነው 🇪🇹 ኢትዮጵያን በዚህ ሞራላቸው አይነካም ኦለምፒኩ ቤታችን ነው ወርቁ የግላችን ብሩ መድመቂያችን ነው ኢትዮጵያዊ ለዘላለም ትንገስ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹 1
እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ ፡ለፃድቁ አባታችን አቡነ በትረ ማርያም በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤አንድየ የሃገራችን መከራ በቃችሁ ይበለን፤ውድ ኢትዮጵያውያን የቻናሌ ቤተሰብ ሁኑ፡፡ 6
Eden, I appreciate your contigency management skills too. You did what you can, at that last moment.
please Work collaboratively for success.
And finally, To all Ethiopian citizens, Diapora also equally care for his/her birth country. እባካችሀ, ገፋ ገፋ አታድርጉን :: ... 1
የኦሎምፒክ የመክፈቻ ሥነሥርዓት ላይ ለመሳተፍ፣ ከኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ኮሚቴ አመራሮች ልዩ ብቃትና ችሎታ ሳይሆን ቅን አስተሳሰብ ብቻ ነበር የሚጠበቀዉ።
/>የኦሎምፒክ ዉድድር ላይ የሚሣተፉትን የኢትዮጵያ ልዑካን በወጉ አሰልፎ፣ የሃገርና የኀዝብን መለያ አርማ (ሰንደቅዓላማ ) አንግቦ፣ አሥተናጋጆችን ተከትሎ ትዕይንት ላይ ለመቅረብ: ያልቻለ አሥተባባሪ: ለድክመቱ ስበብ: ተራራ መቧጠጥ፣ የቆጥ የባጡን መቀባጠርና መደናበር ምን አስፈለገ? ተገቢ ባለሙያ በተገቢዉ ቦታው አለመመደቡን ከኢንተርሺዉና ከድርጊቱ በቀላሉ መረዳት ይቻላል።
ለመሆኑ በየትኛዉም የሥነምግባር መሥፈርት ነዉ ኢትዮጵያንና 115 ሚሊዮን ኀዘብን ወክሎ በአለም አደባባይ ላይ የኢትዮጵያን ሰነደቅዓላማ ከፍ አድርጎ የሚያወለበልበዉን ጀግና አትሌት ሥሙን ትታ "ልጁ" እያለች የምትጠራዉ? በጣም ያሳዝናል።
ግለሰቧ "ዲያስፖራ" እያለች ለማወናበድ ትጥራለች። እሷና "ዲያሰፖራዉ" በምን ተገናኝቶ? ከራስዋ በቀር ማን የዲያስፖራ ወኪል አደረጋት?
👉"ፅድቁ ቀርቶብኝ በቅጡ በኮነነኝ"👈😂
የሚገርመዉ ደግሞ፣ የኢትዮጵያን ኀዝብ እንክሣለን ማለቷ! እሷ ሮጣ፣ የወርቅ ሜዳልያዉን ታመጣ ይመሥል።
የኦሎምፒክ የመክፈቻ ሥነሥርዓት የሚከናወንበትን ሥፍራ: በተሰጣት መረጃ፣ መሠረት: አድራሻና ካርታውን አመሣክራ፣ ወይም የሚያዉቅ ጠይቃ: የቤት ሥራዋን ያልሰራች ደፋር አሥተባባሪ ነኝ ባይ : አትሌቶችን በታቀደዉ ዕለት፣ ሰዓትና ሥፍራ ለዉድድር ለማሰማራት መቻልዋ ያጠራጥራል። ስለዚህ ከአሁኑ ሊታሰብበት ይገባል።
😁"ወደዉ አይሥቁ" 😁
በቃለምልልሱ ላይ: "የኮሚቴዉ አባላት መሆኑ ነዉ: እራሷን ጨምሮ: የእንቀተልፍ ጊዜያችዉን መስዋዕት በማድረግ፣ ለሁለትና ሦሥት ሠዓት ያህል ብቻ እነደሚተኛ ለማስረዳት ተሞክሯል።" የአትሎቶቹ ሁሉ ጎፈሬ ሲበጠርና ሹሩባቸዉ ሲጎነጎን ያድር ይመስል።
ፈጣሪ ያሳያችሁ፣ ሥራ በዝቶባቸዉ ሳይሆን፣ ከልምድ፣ ከችሎታና ከቅን እሳቤ ማነስ የሚፈጠር በራስ ያለመተማመን: ....የሚያዝ የሚጨበጥ ነገር እንደሚያሳጣ: በሥራ መሥክ የተሰማራ እራሱን የሚያከብር ዜጋ ይረዳዋል።
🌹ኢትዮጵያ ትቅደም🌹 ... 1
ናት ምንድነው የምትለፈልፈው ገብቷችሇል 5