المدة الزمنية 5:34

ሸገር ስለ አዲሳባ ወጣቶች እስር ይሄንን ዘገባ አቅርቧል ፍትህ-ለአዲሳባ-ወጣቶች

بواسطة Birsh Nima
407 مشاهدة
0
3
تم نشره في 2018/10/16

#FreeAddisAbabaYouth #AdsisAbaba #Ethiopia በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በተደረጉ ግጭቶችና ደንብ መጣስ ሊታረሙ ይገባቸዋል ያላቸውን ወጣቶች ወደ ጦላይ ልኬ በማነፅ ላይ ነኝ ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን ተናግሯል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ፣ ጠረጠርኳቸው የሚላቸውን ዜጎች በአንድ ቦታ ከልሎ የማረምም ሆነ የማነፅ ስልጣን አለው ወይ? በሚሉትና ተግባሩ ከሕገ መንግሥት ድንጋጌ ውጭ ነው በሚሉት መካከል የተለያየ አስተያየት ይሰማል፡፡ ገለልተኛ የሕግ ባለሞያ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን ከተሰጠው ስልጣን፣ ደንብና ሕግ ውጪ አዲስ አበቤዎችን ይዞ የማሰር እና የማሰልጠን ሐላፊነት የለውም ይላሉ… የተህቦ ንጉሴን ዘገባ ያዳምጡ

الفئة

عرض المزيد

تعليقات - 0